መነሻ ገጽ ባህርዳር ከተማ ሳሙኤል ተስፋዬ ባህርዳር ከተማን ተቀላቀለ
ባህርዳር ከተማዜናዎች

ሳሙኤል ተስፋዬ ባህርዳር ከተማን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

 

የተጨዋቾችን ውል በማራዘም ላይ ሚገኙት ባህርዳር ከተማ የክረምቱ የመጀመርያ ፌርማውን አካሂዷል።ፋሲል ተካልኝን በእሰልጣኝነት የቀጠረው ባህርዳር ከተማ ሳሙኤል ተስፋዬን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ማስፈረም ችሏል።

የቅዱስ ጊዮርጊስ ኣካዳሚ ውጤት የሆነው ሳሙኤል ተስፋዬ የቀድሞ እሰልጣኙን መንገድ በመከተል የጣና ሞገዶቹን ተቀላቅሏል።በተያያዘ ዜና ባህርዳሮች ሌላው የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋች የሆነውን ፍሬዘር ካሳን ለማስፈረም ከጫፍ ደርሷል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...