መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና ሲዳማ ቡና የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘሙ ተጠምደዋል !
ሲዳማ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ሲዳማ ቡና የተጫዋቾቻቸውን ውል በማራዘሙ ተጠምደዋል !

አጋራ
አጋራ

 

በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሲዳማ ቡና ጎልተው መውጣት ከቻሉ መካከል አንዱ የሆነው አበባየሁ ዮሐንስ በሲዳማ ቤት ውሉን ማራዘም ችሏል ።

አበባየሁ ዮሐንስ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ከአዲስ ግደይ እና ከሀብታሙ ገዛኸኝ ጋር የነበራቸው ጥምረት በሊጉ ሌላ ድምቀት ሲሆን በሊጉ ሲዳማ ቡና በርካታ ጎሎችን በተጋጣሚው ላይ ሲያሳርፍ የራሱን አስተዋፅዖ ማበርከት ችሏል ።

ሲዳማ ቡና በዛሬው ዕለት በይፋ የግብ ጠባቂውን ፍቅሩ ወዴሳን ጨምሮ በሊጉ ክለቦች በጥብቅ ሲፈለግ የቆየውን የመስመር ተጫዋች ዮናታን ፍሰሐ ውል በይፋ አራዝመዋል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...