መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና ሲዳማ ቡና አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል !
ሲዳማ ቡናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሲዳማ ቡና አጥቂ ለማስፈረም ተስማምቷል !

አጋራ
አጋራ

 

በአሰልጣኝ ዘርአይ ሙሉ እየተመሩ በሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ለመሆን የቻሉት ሲዳማ ቡናዎች ከኮከባቸው እና አምበላቸው አዲስ ግደይ ጋር መለያየታቸውን ተከትሎ የባህርዳር ከተማውን አጥቂ ማማዱ ሲዲቤን በምትኩ ማምጣታቸው ተሰምቷል ።

ማሊያዊው የፊት መስመር አጥቂ ማማዱ ሲዲቤ በዘንድሮው የውድድር ዓመት ከአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ አንስቶ በሊጉ የመጀመሪያዎቹ ሳምንታት ላይ ጥሩ ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ ታይቷል ::

ማማዱ ሲዲቤ የጣና ሞገዶቹን ከመቀላቀሉ በፊት በጅማ አባ ጅፋር ተጫውቶ ማሳለፉ አይረሳም ።

ማማዱ ሲዲቤ ከመቐለ 70 እንደርታው የፊት መስመር አጥቂ ኦኪኪ አፎላቢ በመቀጠል በሊጉ ከሚገኙ የውጭ ሀገር ዜጎች ሁለተኛው ኮከብ ግብ አግቢ ነው ።

ሲዳማ ቡና ከማማዱ ሲዲቤ በተጨማሪም የአጥቂ መስመሪ ተጫዋች የሆነዉን ሀብታሙ ገዛኸኝ ዉል ለተጨማሪ ሁለት አመት ማራዘሙ ተገልጿል።

ሀብታሙ ገዛኸኝ በሲዳማ ቡና ድንቅ ብቃቱን እያሳዬ የክለቡ ወሳኝነቱን ባለፉት አመታት ያስመሰከረ ሲሆን አሁን ደግሞ ለተጨማሪ አመታት ክለቡን የዋንጫ ተፎካካሪ ለማድረግ ተስማምቷል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...