ከሰአታት በፊት ይፋ በሆነ መረጃ ሲዳማ ቡና ሙጃይድ የተባለው ተጨዋቹ ቀሪ ደመወዝ እስኪከፍል ድረስ ምንም አይነት ግልጋሎት እንደማያገኝ ፌዴሬሽኑ ገልጿል፡፡
የፍትህ አካላቱ ዲሲፕሊንና ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ በወሰኑት ውሳኔ መሠረት ክለቡ የሚጠበቅበትን ክፍያ እስኪከፍል መታገዱን ይፋ ተደርጓል፡፡
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ