መነሻ ገጽ ትግራይ ዋንጫ ሲዳማ ቡና በትግራይ ዋንጫ ተሳታፊ ይሆናል
ትግራይ ዋንጫዜናዎች

ሲዳማ ቡና በትግራይ ዋንጫ ተሳታፊ ይሆናል

አጋራ
አጋራ

 

በሽቶ ሚድያ ኮሚዩኒኬሽን እና በትግራይ ወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር ትብብርነት ከጥቅምት 30-ህዳር 9 ሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ ሲዳማ ቡናን በተጋባዥነት ያሳትፋል።

ለሁለተኛ ጊዜ ሚካሄደው ትግራይ ዋንጫ ከኣምናው ውድድር ወልዋሎ ና ድሬዳዋን ማያሳትፍ ሲሆን በምትካቸው ሲዳማ ቡና ና ሰሎዳ ዓድዋን ያሳትፋል።በተጨማሪ ሌሎች ተጋባዥ ክለቦችም በሚቀጥሉት ቀናት ይፋ ይደረጋሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...