መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ሱር ኮንስትራክሽን ለወልዋሎ አዲግራት.ዩ ና መቐለ ከተማ የእግር ኳስ ክለቦች   የሰላሳ ሚልዮን ብር የማበረታቻ  ሽልማት አበረከተ።
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሱር ኮንስትራክሽን ለወልዋሎ አዲግራት.ዩ ና መቐለ ከተማ የእግር ኳስ ክለቦች   የሰላሳ ሚልዮን ብር የማበረታቻ  ሽልማት አበረከተ።

አጋራ
አጋራ

በ2009 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ውድድር 2ኛ ና 3ኛ ደረጃ በመያዝ የ2010 የኢትዮጵያ ኘሪሜየር ሊግን መቀላቀላቸውን ተከትሎ በኮንሰትራክሽን ዘርፍ  ትልቅ ስም ያለው ሱር ኮንስትራክሽን ለወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ ና መቐለ ከተማ የእግር ኳስ ክለቦች  የሰላሳ ሚልዮን ብር የማበረታቻ  ሽልማት አበረከተ።

♦ለሁለቱም ክለቦች ለእያንዳንዳቸው 45  ሰዋችን የሚይዙ  አንድ አንድ ዘመናዊ አውቶቡስ

♦ለሁለቱም ክለቦች ለእያንዳንዳቸው2010 ዓ.ምፕሪሜርሊግ ተሳትፎ የሚውል 10 ሚልየን ብር

♦ለሁለቱም ክለብ አሰልጣኞች ለእያንዳንዳቸው 75 ሺ ብር

♦ለሁለቱም ክለብ ተሰላፊ ተጫዋቾች ለእያንዳንዳቸው 50 ሺ ብር

♦ለሁለቱም ክለቦች ተቀያሪ ተጫዋቾች ለእያንዳንዳቸው  25 ሺ ብር ሽልማት ሰጥቷል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜና እረፍትዜናዎች

የጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ አጭር የህይወት ታሪክ

ጋዜጠኛ መሸሻ ወልዴ ከእናቱ ከወ/ሮ ጌጤ ገ/ስላሴ እና ከአባቱ ሀምሳ አለቃ ወልዴ...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...

ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ አሁንም ቀጠሮ ማክበር ስልጣኔ ነው በሚለው አቋሟ ጸንታለች

ቅዳሜ ጠዋት በቀጠሮ  ቀናችን  እርስዎ ጋዜጣዋን በእጅዎ ያስገቡ እንጂ አዳዲስና ያልተሰሙ መረጃዎችን...