መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ሰበታ ከተማ 3 ተጨዋቾችን አስፈረመ
ሰበታ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሰበታ ከተማ 3 ተጨዋቾችን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

አዲስ አዳጊዎቹ ሰበታ ከተማዎች የሥስት የውጪ ተጨዋቾች ዝውውር አጠናቀዋል።

ውበቱ አባተ የአጥቂ መስመር ክፍላቸውን ለማጠናከር ቡሩኪናፋሲያዊውን ዲያዋራ ባኖን አስፈርመዋል።ከዚህ ቀደም ለቤልጅየሙ ክለብ ኤፍሲ ቱቢዜ፣ለሞሮኮው ፋር ራባት፣ለግብፁ ሶምሀ፣ለአልጀርያው ጄይኤስ ካቢሌይና ለሀገሩ ክለብ ቦቦ ዲዮላሶ መጫወት የቻለው የ27 ዓመቱ ዲያዋራ ሰበታዎችን መቀላቀል ችሏል።

ሁለተኛው ፈራሚ የመስመር አጥቂ ፈራሚ ሲላ አሊ ባድራ ሲባል ይህም በተመሳሳይ ቡሩኪኒያፋሳዊ ሲሆን ብሄራዊ ቡድኑንም ወክሎ መጫወት ችሏል።ሥስተኛው ፈራሚ ኡጋንዳዊው ተከላካይ ሳቪዮ ካቡጋ ነው።የኡጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ተከላካይ የሆነው ሳቪዮ የሰበታዎችን ተከላካይ ክፍል ሊያጠናክር እንደሚችል ይገመታል።

ጥቅምት 23 በሚጀምረው የአዲስ አበባ ዋንጫ ሚሳተፋት ሰበታ ከተማዎች በዘንድሮው የኢትዮጵይ ፕሪምየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ ሊሆኑ እንደሚችሉ ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...