መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ሰበታ ከተማ ፍፁም ገብረማርያምና ወንድይፍራው ጌታሁንን አስፈረመ
ሰበታ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሰበታ ከተማ ፍፁም ገብረማርያምና ወንድይፍራው ጌታሁንን አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

አዲስ አዳጊዎቹ ሰበታ ከተማዎች የክረምቱ ፈራሚዎቻቸውን ቁጥር ወደ 5 ከፍ ያደረጉላቸውን የሁለት ተጫዋቾችን ፊርማ አጠናቀዋል።ውበቱ አባተን በዋና እሰልጣኝነት ለመቅጠር የተስማሙት ሰበታዎች የቀድሞው የሙገር ሲሚንቶ፣ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ኢትዮ ኤሌክትሪክ፣ወልድያና መከላከያ አጥቂ ፍጹም ገብረማርያም በማስፈረም ለሚቀጥለው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተዘጋጁ ይገኛሉ።

 

በተጨማሪም የኢትዮጵያ ቡና ተከላካይ የሆነው ወንድይፍራው ጌታሁን(ቦልተና) ሰበታ ከተማን የተቀላቀለው ሌላ ተጨዋች ነው።


 

ሰበታዎች ከዚህ ቀደም በሃይሉ አሰፋና አዲስ ተስፋዬን ሲያስፈርሙ፤የነባር ተጨዋቾቹ ጌቱ ሃይለማርያም፣ፍርድአወቅ ሲሳይ፣ታደለ ባይሳና ኢብራሂም ከድር ውል ለአንድ ዓመት ማራዘም ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...