በአሰልጣኝ ውባቱ አባተ የሚመሩት ሰበታ ከተማዎች የመሐል ተከላካያቸውን አንተነህ ተስፋዬ ውል ለተጨማሪ ዓመታት ማራዘማቸው ይፋ ተደርጓል ።
አንተነህ ተስፋዬ በሊጉ ልምድ አላቸው ከሚባሉ እና በብሔራዊ ቡድን በመሰለፍ ብቃቱን ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል ።
አንተነህ ተስፋዬ ከዚህ ቀደም በ አርባ ምንጭ ከተማ ፣ ሲዳማ ቡና እና ድሬድዋ ከተማ ተጫውቶ ማሳለፉ ይታወሳል ።
በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...
ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...
በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ