መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ሰበታ ከተማ ውበቱ አባተን በይፋ በአሰልጣኝነት ቀጠረ
ሰበታ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሰበታ ከተማ ውበቱ አባተን በይፋ በአሰልጣኝነት ቀጠረ

አጋራ
አጋራ

 

ባለፋት ቀናት በቃል ደረጃ ከሰበታ ከተማ ጋር ተስማምቶ የነበረው ውበቱ አባተ ዛሬ በይፋ የሰበታ ከተማ ዋና አሰልጣኝ ሆኖ ተቀጥርዋል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከፋሲል ከነማ ጋር የኢትዮጵያ ዋንጫን ማሸነፍ የቻለው ውበቱ ከ8 ዓመታት በኃላ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊጉን የተቀላቀለውን ሰበታ ከተማን በሊጉ ተፎካካሪ የማድረግ ከፍተኛ ስራ ይጠብቀዋል።

በክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር ላይ በንቃት እየተሳተፈ ሚገኘው ሰበታ ከተማ ለውበቱ አጨዋወት ይሆናሉ የተባሉትን ተጨዋቾች በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።

ቅዱስ ጊዮርጊስን ለማስፈረም በመስማማት ውል አስከ ማሰር ደርሶ የነበረው ውበቱ አባተ ጊዮርጊሶች ሃሳባቸውን መቀየራቸው ተከትሎ ውሉ ሊሰረዝ ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...