መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ሰበታ ከተማ አንተነህ ተስፋዬን የግሉ አድርጓል
ሰበታ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሰበታ ከተማ አንተነህ ተስፋዬን የግሉ አድርጓል

አጋራ
አጋራ

 

በውበቱ አባተ መሪነት በዝውውሩ የመጀመርያ ሳምንታት በንቃት የተሳተፋት ሰበታ ከተማ ለመከላከያ ለመጫወት ተስማምቶ የነበረውን አንተነህ ተስፋዬን አስፈርሟል።

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እንደማይሳተፋ ካረጋገጡ በኃላ ካስፈረሟቸው በርካታ ተጨዋቾች ጋር እየተለያዩ ሚገኙት መከላከያ ከድሬዳው ከተማ ካስፍረሙት አንተነህ ተስፋዬ ጋር በስምምነት ተለያይተዋል።ከዚህ ቀደም ለድሬዳዋ ከተማ፣ሲዳማ ቡና፣አርባምጭ ከተማ የተጫወተው አንተነህ በአሰልጣኝ አብርሃም መብራህቱም ጥሪ ተደርጎለት በብሄራዊ ቡድኑ ስብስብ ውስጥ ይገኛል።

ልምድ ያላቸው ብሀይሉ አሰፋ፣ዳዊት እስጢፋኖስ፣መስኡድ መሐመድ፣አስቻለው ግርማ ያስፈረሙት ሰበታ ከተማ በዘንድሮው ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጠንካራ ተፎካካሪ ሊሆኑ እንደሚችሉ ይገመታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...