መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ሰበታ ከተማ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል !
ሰበታ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሰበታ ከተማ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማምቷል !

አጋራ
አጋራ

 

በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመሩት ሰበታ ከተማዎች ወደ ዝውውሩ የተጫዋቾቻውን ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾችን በመቀላቀል የጀመሩት ሰበታዎች በዛሬው ዕለት መሳይ ፓውሎስን ማስፈረማቸው ተገልጿል ።

ሰበታ ከተማ በሐዋሳ ከተማ ድንቅ የሚባል የውድድር ዓመትን በተከላካይ ስፍራ ላይ ያሳለፈውን መሳይ ፓውሎስን ወደ ቡድናቸው ሲቀላቅሉ ሊጉ ዳግም ሲካሄድ ከአዲስ ተስፋዬ እና አንተነህ ተስፋዬ ጋር የሚያሳየው ብቃት ይጠበቃል ።

መሳይ ፓውሎስ በዘንድሮው የውድድር ዓመት በሐዋሳ ከተማ ቤት በመከላከሉ ረገድ ለቡድኑ የተሻለውን አድርጎ ሲታይ ቡድንን የሚመራበት መንገድም ተጫዋቹን በዘንድሮው የውድድር ዓመት ጎልቶ እንዲታይ አድርጎታል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...