መነሻ ገጽ Africa ሰርጆቪች ሚቾ የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሊሆኑ ከጫፍ ደርሷል
Africaአፍሪካዜናዎች

ሰርጆቪች ሚቾ የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሊሆኑ ከጫፍ ደርሷል

አጋራ
አጋራ

 

ሚቾ የዛምብያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ለመሆን የመጨረሻ ሶስት እጮች ላይ በመካተት ከጫፍ መድረሳቸው ታውቋል።

የቀድሞው የፈረሰኞቹ አሰልጣኝ ሰርጆቪች ሚቾ ከሳምንታት በፊት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተገኝተው የቀድሞ ክለባቸውን ጨዋታ መመልከታቸው ተከትሎ :: ፈረሰኞቹን በመረከብ ካሉበት የውጤት ቀውስ አውጥተው ወደ ዋንጫ ተፎካካሪነት ያሸጋግሩታል የሚሉ ሀሳቦች እንዲሰነዘሩ ቢያደርጋቸውም በመጨረሻ የዛምቢያ ቤሕራዊ ቡድን አሰልጣኝ ለመሆን ከጫፍ መድረሳቸ እየተሰማ ይገኛል። አሰልጣኙ በአፍሪካ ሊጎች ከፍተኛ እውቀት ያላቸው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ከዛምቢያን ብሄራዊ ቡድን ጥሩ ስኬትን ያመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ከዚህ ቀደም የኡጋንዳ ብሄራዊ ቡድን በማያዝ በአፍሪካ ዋንጫ መሳተፋቸው አይዘነጋም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...