መነሻ ገጽ ዜናዎች ሰርጆቪች ሚቾ አፍሪካዊቷን ብሄራዊ ቡድን በይፋ ተረከበ
ዜናዎች

ሰርጆቪች ሚቾ አፍሪካዊቷን ብሄራዊ ቡድን በይፋ ተረከበ

አጋራ
አጋራ

 

ሰርጆቪች ሚቾ በይፋ የዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ።

ሚቾ የዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ለመሆን የመጨረሻ ሶስት እጮች ላይ በመካተት ከጫፍ መድረሳቸው ከሳምንታት በፊት መዘገባችን ይታወሳል :: ዛሬ የወጡት መረጃ ደግሞ ሰርጆቪች ሚቾ ዛሬ በይፋ ብሄራዊ ቡድኑን መረከባቸው አሳውቀዋል ። አሰልጣኙ በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ዛምቢያ በመብረር በሁለት አመት ውል ፊርማቸውን እንደሚያኖሩ ይጠበቃል። በአፍሪካ ሊጎች ከፍተኛ እውቀት ያላቸው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ከዛምቢያ ብሄራዊ ቡድን ጋር ጥሩ ስኬትን ያመጣሉ ተብሎ ይጠበቃል። ከዚህ ቀደም የዩጋንዳ ብሄራዊ ቡድንን በመያዝ በአፍሪካ ዋንጫ መሳተፋቸው አይዘነጋም።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...