መነሻ ገጽ ሶሎዳ አድዋ ሰሎዳ ዓድዋ ሁለት ተጨዋቾችን ሲያስፈርም የአምስት ተጨዋቾችን ውል አራዝሟል
ሶሎዳ አድዋዜናዎች

ሰሎዳ ዓድዋ ሁለት ተጨዋቾችን ሲያስፈርም የአምስት ተጨዋቾችን ውል አራዝሟል

አጋራ
አጋራ

 

ዝዋይ ላይ በተካሄደው የብሄራዊ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር ወደ ከፍተኛ ሊግ ማደጉን ያረጋገጠው ሰሎዳ ዓድዋ የተከላካይ መስመር ተጨዋቹ ዓብዱልጀሊል መሐመድን ከአሶሳ፣የቀድሞው የክለቡ ተጫዋች ሚኪኤለ ፀጋይን ከመከላከያ ሁለተኛ ቡድን አስፈርሟል

በተጨማሪ ሰሌዳ ዓድዋዎች አምና ከክለቡ ጋር ጥሩ የውድድር ዓመት ያሳለፋትን መሓሪ ኣድሓኖም፣ተመስገን ገብረሂወት፣የማነ ገብረስላሰ፣ፊሊሞን ገብረዝጋብሄር ና ቃልኣብ ኪዱን ውል አራዝሟል።

ዓድዋ ላይ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን እያካሄዱ ሚገኙህ የኣታክልቲ ራያ ልጆች ጥቅምት 30 በሚጀምረው ትግራይ ዋንጫ ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...