መነሻ ገጽ የዝውውር ዜናዎች ዝውውር ወልዲያ | ሰለሞን ገብረመድህንና ቢያድግልኝ ኤልያስ ወልድያ ከተማን ተቀላቀሉ።
የዝውውር ዜናዎች

ዝውውር ወልዲያ | ሰለሞን ገብረመድህንና ቢያድግልኝ ኤልያስ ወልድያ ከተማን ተቀላቀሉ።

አጋራ
አጋራ

​ ቢያድግልኝ ኤልያስን ከጅማ አባ ቡና እንዲሁም ሰለሞን ገብረመድህንን ከፋሲል ከተማ አስፈርሟል

 በ 2009 የፋሲል ከተማ  ስብስብ ውስጥ 1 ዓመት ቆይታ ያደረገው ሰለሞን ገብረመድህን በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ ለመተሐራ ስኳር ለሰበታ ከተማ ለኢትዮጵያ ቡና እና ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቡድኖች በመሀል ሜዳ ስፍራ ላይ እግር ኳስን በመጫወት ድንቅ ብቃቱን ያሳየው ሰለሞን ገብረመድህን በክረምቱ የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ወልዲያ  ከተማን በመቀላቀል ከአሰልጣኙ ጋር ዳግም በወልድያ ከተማ ይገናኛሉ።

በ 2009 የውድድር ዘመን በጅማ ከተማ ጥሩ እንቅስቃሴን ማድረግ የቻለው ቢያድግልኝ ኤልያስ ለ 1 ዓመት ቆይታ በኋላ ክለቡን ለቆ ወልድያ ከተማን ተቀላቅሏል።

ባሳለፍነው ሳምንት ወልድያ ከተማን የተረከቡት አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ  ክለቡን ለማጠናከር በስፋት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ኢትዮጵያ ቡና ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መሳይ አያኖ አዲሱ የኢትዮጵያ ቡና የግብ ዘብ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው...

አርሲ ነገሌዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ነገሌ አርሲ በነፃ ዝውውር ናይጄሪያዊ አጥቂ አግኝቷል

በኢራቅ ሊግ ቆይታ የነበረው አጥቂ ነገሌ አርሲን ይቀላቀላል። ኪቲካ ጀማን በዝውውሩ የመዝጊያ...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈረመ

መቐለ 70 እንደርታ ክለብ የሌለውን አጥቂ ወደ ክለቡ አምጥቷል። በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም...

መቐለ 70 እንደርታኢትዮጵያ መድህንዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ጋናዊው ተጫዋች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ለመድን ፈረመ

ኢትዮጵያ መድን የአጋማሹን አራተኛውን ፈራሚ አግኝቷል። በአሰልጣኝ ገብረመድኅን ሐይሌ የሚመሩት የወቅቱ የሊጉ...