መነሻ ገጽ አዳማ ከተማ ሮበርት ኦዶንካራ አዳማ ከተማን ተቀላቀለ
አዳማ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሮበርት ኦዶንካራ አዳማ ከተማን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለሃያ አንድ ተከታታይ ጨዋታዎች ግቡን ሳያስደፍር በመቆየት ባለክብረ ወሰን ከመሆኑ በተጨማሪ ከ2004 ዓ.ም እስከ 2008 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ዓመታት የኮከብ ግብ ጠባቂ ሽልማት ክብርን ለማሳካት ችሏል።

ባሳለፈው ዓመት ከ አዳማ ከተማ ጋር ያሳለፈው ጃኮ ፔንዜ ከ አዲስ ፈራሚው ሮበርት ጋር ብርቱ ፍልሚያ ይጠብቀዋል ተብሎ ይገመታል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...