ከአፄዎቹ ጋር ቀሪ የአንድ አመት ኮንትራት እያለው ከፋሲል ከተማ ጋር በስምምነት የተለያየው ራምኬል ከአፄዎቹ ጋር ከተለያየ በኋላ ለድሬደዋ ከተማ ለመጫወት ፊርማውን ማኖሩ ተረጋግጧል ።
የቀድሞ የኢትዮ ኤሌትሪክ ፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የፋሲል ከተማ ተጫዋች የነበረወ ራምኬል ሎክ ከቀድሞ የኢትዮዽያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ጋር በድሬደዋ ከተማ ተፈላጊ መሆን ችሏል ።
በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...
በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...
L'interdiction de recrutement imposée à Saint George's par la FIFA a été...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ