መነሻ ገጽ ዜናዎች ሪችሞንድ ኦዶንግ ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቀለ
ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ሪችሞንድ ኦዶንግ ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

 

አዲስ ቡድን ግንባታ ላይ ሚገኙት ድሬዎች የአጥቂ ክፍላቸውን ለማጠናከር ሪችሞንድ አዶንግን አስፈርመዋል።

በ2010 አጋማሽ የዛምቢያውን ቢዩልድኮንን በመልቀቅ ቢጫ ለባሾቹን የተቀላቀለው ኦዶንጎ ከአንድ ዓመት ግምሽ ቆይታ በኃላ ከወልዋሎ ጋር ተለያይቷል።የቀድሞው የቤሬኩም ቸልሲ(ጋና)፣ቢዩልድ ኮን(ዛምቢያ)፣ሳሀም ክለብ(ኦማን)፣አሚዳውስ ፕሮፌሺናልስ(ጋና)፣ሊበርቲ ፕሮሼሽናልስ(ጋና) ተጨዋች ሪችሞንድ አዶንግ ወሳኝ የአጥቂ ተጨዋቾቹን ሀብታሙ ወልዴ ና ኢታሙና ኩሜይኒ ያጣውን የድሬ አጥቂ ክፍልን ሚመራ ይሆናል።

በተጫማሪ ዘካርያስ ቱጂ ና ፋሲል አስማማውን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሶ የነበረው ድሬዳዋ ከተማ በመጨረሻ ሰዓት ዝውውሮቹ በተለያዩ ምክንያቶች ሳይሳኩ ቀርተዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...