መነሻ ገጽ ዜናዎች ምንያህል ይመር ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቀለ
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎችድሬዳዋ ከተማ

ምንያህል ይመር ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቀለ

አጋራ
አጋራ

በአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ እየተመራ 12ተጨዋቾችን ያስፈረመው ድሬዳዋ ከተማ ምንያህል ይመርን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ የክረምቱ 13ኛ ፈራሚውን አድርጓል።ባሳለፈነው ዓመት ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያሳለፈው የቀድሞው የወልዲያ እና የዳሽን ቢራ ተጨዋች በይፋ አስፈርሟል።

ዮናታን ከበደ ፤ሀይሉ ነጋሽ፣ምንተስኖት የግሌን ጨምሮ 9 ተጨዋቾችን ያስፈረመው ድሬዳዋ ከተማ ለቅድመ ውድድር ዝግጅት በትግራይ የፍፃሜ ዋንጫ ጨዋታ በእንግዳነት የተጋበዘው ድሬዳዋ ከተማ በመቐለ 70 እንደርታ ተሸንፎ ሁለተኛ ሆኖ ማጠናቀቁ እሚታወስ ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...