በአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ እየተመራ 12ተጨዋቾችን ያስፈረመው ድሬዳዋ ከተማ ምንያህል ይመርን ከኢትዮ ኤሌክትሪክ የክረምቱ 13ኛ ፈራሚውን አድርጓል።ባሳለፈነው ዓመት ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ያሳለፈው የቀድሞው የወልዲያ እና የዳሽን ቢራ ተጨዋች በይፋ አስፈርሟል።
ዮናታን ከበደ ፤ሀይሉ ነጋሽ፣ምንተስኖት የግሌን ጨምሮ 9 ተጨዋቾችን ያስፈረመው ድሬዳዋ ከተማ ለቅድመ ውድድር ዝግጅት በትግራይ የፍፃሜ ዋንጫ ጨዋታ በእንግዳነት የተጋበዘው ድሬዳዋ ከተማ በመቐለ 70 እንደርታ ተሸንፎ ሁለተኛ ሆኖ ማጠናቀቁ እሚታወስ ነው ።
አስተያየት ይስጡ