መነሻ ገጽ ስሁል ሽረ ምንተስኖት አሎ ስሑል ሽረን ተቀላቅሏል
ስሁል ሽረዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ምንተስኖት አሎ ስሑል ሽረን ተቀላቅሏል

አጋራ
አጋራ

 

ስሑል ሽረ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ምንተስኖት አሎን አስፈረመ።

ከሰንደይ ሮቲሚ ጋር የተለያዩት ስሑል ሽረዎች አምና በግብ ጠባቂ ላይ የታየባቸውን ክፍተት ለመፍታት የቀድሞ የባህርዳር ከተማ ና ፋሲል ከተማ ተጨዋች ምንተስኖት አሎን ምርጫቸው አድርገዋል።በያዝነው የተጨዋቾች መስኮት ዝውውር ካስፈረማቸው በርካታ ተጨዋቾች ጋር እየተለያዩ ሚገኙት መከላከያ ከምንተስኖት አሎም ጋር በስምምነት መለያየታቸው ተከትሎ የስሁል ሽረ የክረምቱ 9ኛ ፈራሚ ሆኖ ሊቀላቀል ችሏል።

በሽረ አንዳስላሰ በመከተም የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን እያካሄዱ ሚገኙት ስሑል ሽረዎች በሚቀጥሉት ቀናት ካምፓቸውን ወደ መቐለ በማዞር ዝግጅታቸውን ሚቀጥሉ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...