በአዳማ ከተማ ቤት ያለፉትን ዓመታት ማሳለፍ የቻለው የመሀል ተከላካዩ መናፍ ዓወል የጣና ሞገዶቹን የተቀላቀለ ሌላኛው ተጫዋች ሆኗል ።
አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ለሚቀጥለው የውድድር ዓመት በፕርሚየር ሊጉ ጥሩ ግስጋሴን ለማድረግ በዝውውሩ ንቁ ተሳትፎን በማድረግ ላይ ሲገኙ መናፍ ዓወል ለተከላካይ ክፍሉ ትልቅ እገዛን እንደሚያደርግ ይጠበቃል ።
በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...
ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ