መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ 70 እንደርታ ተጫዋች አስፈርሟል !
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

መቐለ 70 እንደርታ ተጫዋች አስፈርሟል !

አጋራ
አጋራ

ሀትሪክ ስፖርት በጭምጭምታ አምዱ እንዳስነበባችሁ በጣናው ሞገድ ድንቅ የሚባል የውድድር ዓመትን ማሳለፍ የቻለው ፍጹም አለሙ ማረፊያውን መቐለ 70 እንደርታ መሆኑ ለማወቅ ተችሏል ።

ፍጹም ዓለሙ በዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ጎልተው መውጣት ከቻሉ ተጫዋቾች መካከል ውስጥ አንዱ የሆነው ፍጹም በመቐለ ቤት ለሁለት ዓመታት እንደሚቆይ ተጠቁሟል ።

ፍጹም ዓለሙ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በተቋረጠው ፕርሚየር ሊግ ዘጠኝ ጎሎችን በማስቆጠር በኮከብ አግቢነቱ ፍክክር ላይ ይገኝ ነበር ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...