መነሻ ገጽ መቐለ 70 እንደርታ መቐለ 70 እንደርታ ተጫዋች ማስፈረማቸውን ቀጥለዋል!
መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

መቐለ 70 እንደርታ ተጫዋች ማስፈረማቸውን ቀጥለዋል!

አጋራ
አጋራ

 

ከቀናት በፊት ወደ ዝውውር የገቡት የአምናዎቹ የሊጉ ሻምፒዮኖች መቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ማስፈረማቸው ይፋ ሆኗል ።

በመከላከያ ጥሩ ጊዜን ሲያሳልፍ የቆየውን ምንተስኖት ከበደን ሻምፒዮኖቹን የተቀላቀለ ሌላኛው ተጫዋች ሆኗል ።

ምንተስኖት ለመቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ክፍል ጥሩ እገዛን እንደሚያደርግ ሲጠበቅ በአዳማ ከተማም ተጫውቶ ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...