ከቀናት በፊት ወደ ዝውውር የገቡት የአምናዎቹ የሊጉ ሻምፒዮኖች መቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ማስፈረማቸው ይፋ ሆኗል ።
በመከላከያ ጥሩ ጊዜን ሲያሳልፍ የቆየውን ምንተስኖት ከበደን ሻምፒዮኖቹን የተቀላቀለ ሌላኛው ተጫዋች ሆኗል ።
ምንተስኖት ለመቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ክፍል ጥሩ እገዛን እንደሚያደርግ ሲጠበቅ በአዳማ ከተማም ተጫውቶ ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ