በቀድሞው ተጫዋቻቸው ሙሉጌታ ምህረት የሚመሩት ሐዋሳ ከተማዎች የፊት መስመር አጥቂያቸውን ውል አራዝመዋል ።
ባለፉት የውድድር ዓመታት በሊጉ ድንቅ ብቃቱን ማሳየት የቻለው እስራኤል እሸቱ በሐዋሳ ቤት ለተጨማሪ አንድ ዓመት ለመቆየት መስማማቱ ተገልጿል ።
እስራኤል እሸቱ በብሔራዊ ቡድን ተሰልፎ በመጫወት በተሰጡት አጋጣሚዎች ግብ በማግባት ብቃቱን ሲያሳይ ይታወሳል ።
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ