መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ ሐዋሳ ከተማ የቀድሞ ተጫዋቹን አስፈርሟል !
ሀዋሳ ከተማዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ሐዋሳ ከተማ የቀድሞ ተጫዋቹን አስፈርሟል !

አጋራ
አጋራ

ሐዋሳ ከተማ ተጫዋች አስፈርሟል !

የቀድሞው ተጫዋቻቸውን ሙሉጌታ ምህረትን በአዲሴ ካሴ የተኩት ሐዋሳ ከተማዎች ጋናዊውን ጋብሬል አህመድ የግላቸው ማድረግ ችለዋል ።

የዘንድሮውን የውድድር ዓመት በአፄዎቹ ቤት በመጫወት ያሳለፈው ጋብሬል አህመድ ለቀጣይ አንድ ዓመት በድጋሚ ለቀድሞ ክለቡ ሐዋሳ ለመጫወት መስማማቱ ተገልጿል ።

ጋብሬል አህመድ በሊጉ ልምድ አላቸው ከሚባሉ የውጭ ሀገር ተጫዋቾች ግምባር ቀደሙ ሲሆን በደደቢት ፣ ሀዋሳ ከተማ ፣ ንግድ ባንክ ፣ መቐለ 70 እንደርታ እንዲሁም ፋሲል ከነማ በመጫወት ማሳለፉ የሚታወስ ነው ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...