መነሻ ገጽ ኢትዮጵያን በውጪ ሎዛ አበራ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጣለች !
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ሎዛ አበራ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች በመባል ተመርጣለች !

አጋራ
አጋራ

 

የሉሲዎቹ እና የማልታው ሻምፒዮን ክለብ ቢሪኪርካራ ክለብ የፊት መስመር አጥቂ ሎዛ አበራ ድንቅ የውድድር ዓመትን ማሳለፏ የሚታወስ ነው ።

ትላንት ምሽት የማልታ እግር ኳስ የተጫዋቾች ማህበር ባካሄደው የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ምርጫ ላይ ሎዛ አበራ ማሸነፏ ተገልጿል ።

ሎዛ አበራ የዓመቱ ምርጥ ሴት ተጫዋች በመባል የሀገሪቱ እግር ተጫዋቾች ማህበር መምረጡን ይፋ አድርጓል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...