የሉሲዎቹ እና የማልታው ሻምፒዮን ክለብ ቢሪኪርካራ ክለብ የፊት መስመር አጥቂ ሎዛ አበራ ድንቅ የውድድር ዓመትን ማሳለፏ የሚታወስ ነው ።
ትላንት ምሽት የማልታ እግር ኳስ የተጫዋቾች ማህበር ባካሄደው የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ምርጫ ላይ ሎዛ አበራ ማሸነፏ ተገልጿል ።
ሎዛ አበራ የዓመቱ ምርጥ ሴት ተጫዋች በመባል የሀገሪቱ እግር ተጫዋቾች ማህበር መምረጡን ይፋ አድርጓል ።
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ