መነሻ ገጽ ሎዛ አበራ ሎዛ አበራ አሁንም ሀትሪክ ሰርታለች
ሎዛ አበራኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

ሎዛ አበራ አሁንም ሀትሪክ ሰርታለች

አጋራ
አጋራ

በማልታ ሊግ ከሜዳቸው ውጭ ራይደርስ ገጥሞ የሎዛ አበራው ክለብ ቢሪካርካራ 10-2 ባሸነፈበት ጨዋታ ሎዛ አበራ አራት ግቦችን አስቆጥራለች።

የግብ አነፍናፊዋ ሎዛ አበራ 4,31, 83 እና 90ኛው ደቂቃ ላይ ነው አራቱን ግቦች ማስቆጠር የቻለችው። ተጫዋቿ ወደ ማልታ ካመራች በኋላ በተሰለፈችባቸው የትኛውንም ጨዋታ ግብ ሳታስቆጥር የወጣችበት አጋጣሚ የለም። በሊጉ ያስቆጠረቻቸው ግቦች ደግሞ 30 አድርሳለች። ሎዛ ሊጉ እስከሚጠናቀቅ ስንት ግቦችን እንደምታስቀር ተጠባቂ ጉዳይ አድርጎታል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...