መነሻ ገጽ ዜናዎች ሎዛ አበራ ለማልታው ክለብ ቢርኪርካራን ተቀላቅላለች
ዜናዎች

ሎዛ አበራ ለማልታው ክለብ ቢርኪርካራን ተቀላቅላለች

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አሸናፊዋ ሎዛ አበራ የማልታ ሊግ ሻምፒዮን የሆነውን ቢርኪርካራ በአንድ ዓመት ውል ፈርማለች።

ከስዊድን ያልተሳካ ሙከራ በኃላ በግማሽ ዓመት ለአዳማ ከተማ የፈረመችው ሎዛ ከአዳማ ጋር የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳት ችላለች።

በሃዋሳ ከተማ የጀመረው የሎዛ የእግር ኳስ ህይወት ደደቢት፣አዳማ አቋርጦ ቢርኪርካራ ላይ ማረፍያውን አድርጓል።

የማልታን ሊግ ለ8 ጊዜ ማንሳት የቻለው ቢርኪርካራ የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑ ተከትሎ በቀጣይ ዓመት በቻምፒዮንስ ሊግ አውሮፖ ሚሳተፍ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...