መነሻ ገጽ ሰበር ዜና ሊዘጋ ሁለት ቀናት በቀሩት የውጪ ተጫዋቹ የዝውውር መስኮት ኢትዮጵያ ቡና ስክላም ሾሌን አስፈርሟል
ሰበር ዜናኢትዮጵያ ቡናየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዝውውር ዜናዎች

ሊዘጋ ሁለት ቀናት በቀሩት የውጪ ተጫዋቹ የዝውውር መስኮት ኢትዮጵያ ቡና ስክላም ሾሌን አስፈርሟል

አጋራ
አጋራ

የውጪ ተጫዋቾች የዝውውሩ መስኮት ሊዘጋ 2ቀናት እየቀሩት ኢትዮጵያ ቡና 4ኛ የውጪ ተጫዋች በዛሬው እለት በይፋ አስፈርሟል።
ለኢትዮጵያ ቡና ፊርማውን ማኖሩ የተረጋገጠው ላይቤሪያዊ ዜግነት ያለው ስክላም ሾሌ የፊት መስመር አጥቂ ሲሆን ከቡናማዎቹ ጋር ለሁለት ዓመታት ለመቆየት ፊርማውን ማኖሩ የክለቡ ይፋዊ ገፅ አስታውቋል።

በአዲስ አበባ ሲቲ ለዋንጫ መድረስ የቻለው ኢትዮጵያ ቡና በመጪው ቅዳሜ በ11 ሰዓት ባህርዳር ከተማን ይፋለማል

ፎቶ © የኢትዮጵያ ቡና የፋዊ ገፅ

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...