የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) ለ2021 አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ከማዳጋስካር አቻው ጋር ለሚያደርገው የምድብ ማጣሪያ ጨዋታ በእጩነት የተመረጡ ተጫዋቾች ዝርዝር ከዚህ በታች በተገለፀው መሠረት የብሔራዊ ቡድኑ ዋና አሠልጣኝ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ጥሪ ያደረጉ መሆናቸውን የገለጹ ሲሆን ቡድኑ ሰኞ ጥቅምት 24 ቀን 2012 ዓ.ም በትግራይ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ልምምዱን የሚጀምር ይሆናል፡፡
የግብ ጠባቂዎች
1. ለአለም ብርሃኑ …………………………………………… ቅዱስ ጊዮርጊስ
2. ምንተስኖት አሎ …………………………………………… ስሁል ሽረ
3. ተ/ማርያም ሻንቆ…………………………………………… ኢትዮጵያ ቡና
ተከላካዮች
1. አስቻለው ታመነ …………………………………………… ቅዱስ ጊዮርጊስ
2. አንተነህ ተስፋዬ …………………………………………… ሰበታ ከተማ
3. ደስታ ደሙ …………………………………………………. ቅዱስ ጊዮርጊስ
4. አህመድ ረሺድ ………………………………………….. ኢትዮጵያ ቡና
5. ረመዳን የሱፍ …………………………………………… ሱሁል ሽረ
6. አስራት ቱንጆ …………………………………………… ኢትዮጵያ ቡና
7. መሳይ ጳውሎስ …………………………………………… ሀዋሳ ከተማ
8. ዮናስ በርታ …………………………………………… አዳማ ከተማ
አማካዮች
1. ሀይደር ሸረፋ …………………………………………… ቅዱስ ጊዮርጊስ
2. ከነአን ማርክነህ …………………………………………… አዳማ ከተማ
3. ሱራፌል ዳኛቸው ……………………………………… ፋሲል ከነማ
4. ይሁን እንደሻው ……………………………………… ሆሳህና ከተማ
5. ፋአድ ፈረጃ …………………………………………… አዳማ ከተማ
6. አማኑኤል ዮሐንስ ……………………………………… ኢትዮጵያ ቡና
አጥቂዎች
1. አማኑኤል ገ/ሚካኤል …………………………………… መቐለ 70 እንደርታ
2. አዲስ ግደይ ……………………………………………….. ሲዳማ ቡና
3. መስፍን ታፈሰ …………………………………………… ሀዋሳ ከተማ
4. አቡበከር ናስር …………………………………………… ኢትዮጵያ ቡና
5. ታፈሰ ሰለሞን …………………………………………… ኢትዮጵያ ቡና
ከሀገር ውጭ የሚጫወቱ ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች
1. ሽመልስ በቀለ …………………………………………… አልመካሳ /ግብፅ/
2. ጋቶች ፖኖም …………………………………………… ሀራስ አልሁድ /ግብፅ/
3. ቢኒያም በላይ …………………………………………… ሱሪያንስ /ስዊድን/
አስተያየት ይስጡ