መነሻ ገጽ ኢትዮጵያ ቡና “ለቡንዬ እሮጣለሁ” 3ኛው የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰብ ሩጫ ተካሄደ
ኢትዮጵያ ቡናዜናዎች

“ለቡንዬ እሮጣለሁ” 3ኛው የኢትዮጵያ ቡና ቤተሰብ ሩጫ ተካሄደ

አጋራ
አጋራ

በ2007 ዓ.ም የተጀመረው የኢትዮጵያ ቡና የቤተሰብ ሩጫ ዘንድሮ ለ3ኛ ግዜ ሲካሄድ እንደቀደሙት ግዚያት መነሻ እና መድረሻውን ለቡ በማድረግ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል ።

ከ25 ሺህ በላይ የቡና ደጋፊዎች በተሳተፉበት
ሩጫ 8ኪ/ሜ የሸፈነ ሲሆን ውድድሩን የክለቡ ኘሬዝዳንት መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ እና በእለቱ ተጋባዥ የነበሩ አንግዶቸች ውድድሩን አስጀምረዋል። በውድድሩ ላይ ከቲሸርት ሽያጭ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ እንደተገኘ ተገልጿል።
የተገኘው ገቢ ክለቡ ስታድየም ለማስገንባት ላሰበው አላማ እንደሚውል ታውቋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...