መነሻ ገጽ ዜናዎች ሃድያ ሆሳእና የሁለት ተጨዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ
ዜናዎች

ሃድያ ሆሳእና የሁለት ተጨዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ

አጋራ
አጋራ

 

አዲስ አዳጊዎቹ ሀድያ ሆሳአና ብኃይሉ ተሻገር(ኣኪራ) ና አፍወርቅ ኃይሉን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል።በግርማ ታደሰ እየተመሩ በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውሩ ላይ ጥሩ ሚባል ተሳትፎ እያደረጉ ሚገኙት ሀድያ ሆሳእና የክረምቱ ፈራሚዎቻቸውን ወደ 9 ከፍ ያደረጉላቸውን ሁለት ዝውውሮች አጠናቀዋል።

ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለተኛ ቡድን አድጎ ለዋናው ቡድን፣ለኢትዮጵያ ወጣት ብሄራዊ ቡድን አንዲሁም ኦሎምፒክ ቡድን መጫወት የችለው የመስመር አጥቂው ብኃይሉ ተሻገር ሀድያዎችን በአንድ አመት ውል ተቀላቅሏል።

በተጨማሪ ያለፋትን ሁለት ዓመታት ከወልዋሎ ጋር የተሳካ ጊዜ ያሳለፈው አፍወርቅ ኃይሉ ሀድያ ሆሳእናን በአንድ ዓመት ውል ለመቀላቀል ተስማምቷል።በአሰልጣኝ አብርሃም መብራህቱ ጥሪ ተደርጎለት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ኦሎምፒክ ቡድንን መወከል የችለው አፍወርቅ በያዝነው የተጨዋቾች መስኮት ዝውውር ባህርዳር ከተማን ለመቀላቀል በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረ ቢሆንም ውሉ ፌዴሬሽን ሄዶ ያልፀደቀ ስለነበር የተሻለ ጥቅም ወደ አቀረበለት ሀድያ ሊጓዝ ችሏል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...