መነሻ ገጽ ዜናዎች ሃይማኖት ወርቁ ደቡብ ፖሊስን ለመቀላቀል ተስማምቷል
ዜናዎችደቡብ ፖሊስ

ሃይማኖት ወርቁ ደቡብ ፖሊስን ለመቀላቀል ተስማምቷል

አጋራ
አጋራ

 

በተመስገን ዳና እየተመሩ በወቅቱ የተጨዋቾች መስኮት ዝውውር ላይ ዘግይተው በመግባት በንቃት አየተሳተፋ ሚገኙት ደቡብ ፖሊሶች ሃይማኖት ወርቁን ከወላይታ ዲቻ ለማስፈረም ከጫፍ ደርሰዋል።በ2010 የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ወላይታ ዲቻ የተሳካ ውድድር ሲያሳልፍ የቡድኑ ወሳኝ ተጨዋች የነበረው ሃይማኖት አምና ከፕሪምየር ሊጉ የወረደውን ደቡብ ፖሊስን በሚቀጥሉት ቀናት ይቀላቀላል።

ባሳለፍነው የውድድር ዓመት ከወላይታ ድቻ ጋር ያሳለፈው የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ፣ሀዋሳ ከተማ፣ጅማ አባጅፋር ተጨዋች ሃይማኖት አንደ አዲስ አየተገነባ ያለውን ደቡብ ፖሊስን በይፋ ሲቀላቀል የተመስገን ዳና የክረምቱ ፈራሚዎች ቁጥርን ወደ 15 ከፍ ያደርገዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...