መነሻ ገጽ ሀዋሳ ከተማ ሃዋሳ ከተማ ሁለት ተጨዋቾችን ከደቡብ ፖሊስ አስፈረመ
ሀዋሳ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግደቡብ ፖሊስ

ሃዋሳ ከተማ ሁለት ተጨዋቾችን ከደቡብ ፖሊስ አስፈረመ

አጋራ
አጋራ

 

በአዲሴ ካሳ እሚመሩት ሃዋሳ ከተማዎች የሁለት ተጨዋቾች ዝውውር አጠናቀዋል።

ጥሩ ዓመት ባላሳለፈው ደቡብ ፖሊስ በግላቸው ጥሩ መንቀሳቀስ የቻሉት የተሻ ግዛው እና ብርሃኑ በቀለን ሃዋሳ ከተማን መቀላቀል ችለዋል።

ደስታ ዮውሃንስ፣ታፈሰ ሰሎሞን ያጡት ሃዋሳዎች በወቅቱ የተጨዋቾች ዝውውር ላይ የሁለቱ ተጨዋቾች ዝውውር ጨምሮ ስድስት ተጨዋቾችን ማስፈረም ችለዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...

መቐለ 70 እንደርታዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ዘርአይ ሙሉ በቴክኒክ አማካሪነት ወደ ፕሪምየር ሊጉ ተመልሷል

አሰልጣኙን ያሰናበተው መቐለ 70 እንደርታ ሌላ ሹመትን ፈፅሟል። በያዝነዉ የዉድድር አመት ደካማ...