መነሻ ገጽ ሰበታ ከተማ ሁለት የ14ኛ ሳምንት ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች የቀን ለውጥ ተደርጎባቸዋል
ሰበታ ከተማሲዳማ ቡናኢትዮጵያ ቡናወልቂጤ ከተማዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሁለት የ14ኛ ሳምንት ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች የቀን ለውጥ ተደርጎባቸዋል

አጋራ
አጋራ

ኢትዮጵያ ቡና ከሰበታ እንዲሁም ወልቂጤ ከ ሲዳማ ቡና የሚያደርጉትን ጨዋታ ሰኞ ይቀየራል።

 

ቀደም ብሎ በወጣው መርሀ ግብር የ14ኛ ሳምንት የአራቱም ቡድኖች ጨዋታ እሁድ ቀን እንዲደረግ ቀደም ብሎ መርሀ ግብር ቢወጣላቸውም። ሀሙስ ጨዋታ አከናውነው እስከ እሁድ ባለው የሰአት ልዩነት 72 ስለማይሞላ እንደምክንያትነት ቀርቦ ነው ጨዋታው የቀን ለውጥ እንዲደረግበት ያስቻለው። ከአወዳዳሪው አካል ሀሙስ ቀን ደብዳቤ ይደርሳቸዋል ተብሎ ይጠበቃል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...