መነሻ ገጽ Africa ሁለት የአፍሪካ ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በአለማቀፍ መድረክ እንደማይሳተፉ አስታውቀዋል
Africaአፍሪካዜናዎች

ሁለት የአፍሪካ ሀገራት በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በአለማቀፍ መድረክ እንደማይሳተፉ አስታውቀዋል

አጋራ
አጋራ

 

የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የሆኑት ሩዋንዳ እና ኬንያ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ያለባቸውን የአለማቀፍ ውድድር እንደማይሳተፉ አሰታውቀዋል።

የኮሮና ቫይረስ ከፍተኛ ስርጭት በስፖርቱ ከፍተኛ ጫና እያደረሰ እና ለበርካታ ሀገራት ሊግ መቋረጥ እና መራዘም ምክንያት የሆነው ይህ በሽታ ወደ አፍሪካም ብቅ ብሎ። የአፍራካ ሀገራት በስጋት ምክንያት በአለም አቀፍ እና አፍሪካ መድረኮች እንደማይሳተፉ እያሳወቁ ይገኛል። ጎረቤት ሀገር ኬንያ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ከኮሞሮስ ጋር ያለባትን ጨዋታ እንደማታከናውን እና ለሌላ ጊዜ መራዘም እንዳለበት ያሳወቀች ሲሆን። ሌላኛዋ ሀገር ሩዋንዳ የአለም አቀፍ ውድድሮችን ጨምሮ የቻን 2020 ላያ ያላትን ተሳትፎ እና የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ መሰረዟን ዛሬ አሳውቃለች።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

ዋልያዎቹ በአሜሪካ የወዳጅነት ጨዋታን ሊያደርጉ ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ ሊያመራ ነው ነገር ግን የወቅቱ የብሔራዊ ቡድኑ...