መነሻ ገጽ አፍሪካ ሁለቱ የስፖርት ሀላፊዎች በካፍ ታጭተዋል
አፍሪካዜናዎች

ሁለቱ የስፖርት ሀላፊዎች በካፍ ታጭተዋል

አጋራ
አጋራ

 

የኢትዮጵያ እና ካፍ ግንኙነት አሁንም ቀጥሏል።

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮሚቴዎች እና የካፍ የሚዲያ ባለሙያ እጩዎች ዝርዝር በአሁን ሰዓት በካፍ ይፋ ሲሆን ሀገራችን ኢትዮጵያ በሁለት ክፍሎች ላይ በቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ ፕረዝዳንት አቶ አብነት ገ/መስቀል እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ እንደምትወከል በዝርዝሩ ውስጥ መካተት የቻሉ ብቸኞቹ አባላት ናቸው ፡፡

በዚህም መሰረት በአፍሪካ ብሔራዊ ሻምፒዮና ኮሚቴ ውስጥ አቶ ኢሳያስ ጅራ በአባልነት ከተካተቱት 25 አባላት አንዱ መሆን ሲችሉ። በሌላ በኩል ደግሞ አቶ አብነት ገ/መስቀል የክለቦች ፈቃድ አሰጣጥ ስርዓት እና የክለቦች ውድድር አስተዳደር ኮሚቴ አባል በመሆነ ከተመረጡት 17 አባላት መካከል አንዱ መሆን ችለዋል ፡፡

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀምራዊ ለባሾቹ እና የጣና ሞገዶቹ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን ወደ ቋታቸው ከተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሲዳማ ቡና ሲሸነፍ በተጠባቂው ጨዋታ መቻል በጎል ፌሽታ ነገሌን ረቷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጧል የተባለው ዳኛ ተባረረ

በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...