መነሻ ገጽ ሀዲያ ሆሳዕና ሀድያ ሆሳዕና አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል !
ሀዲያ ሆሳዕናዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ሀድያ ሆሳዕና አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል !

አጋራ
አጋራ

 

በኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ በርካታ አመታትን በማሰልጠን ልምድ ማካበት የቻሉት አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ በይፋ የሀድያ ሆሳዕና አሰልጣኝ መሆናቸው ታውቋል ።

ሀድያ ሆሳዕና ሊጉን በተቀላቀሉበት ዓመት ደካማ እንቅስቃሴን በማሳየት ሊጉ እስከ ተቋረጠበት ድረስ የሊጉ ግርጌ ላይ ተቀምጠው ይገኙ ነበር ::

ሀድያ ሆሳዕና ከጸጋዬ ኪዳነ ማርያም ጋር ከወራቶች ቆይታ በኋላ ሲለያዩ አሸናፊ በቀለ ቀጣዩን የውድድር ዓመት ቡድኑን እንደሚመራ ይፋ ተደርጓል ።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...