ሀድያ ሆሳዕና የመሀል ተከላካዩ ቢኒያም ሲራጅን የቡድኑን ሁለተኛ ፈራሚ አድርጓል።
በመጀመሪያው ዙር እጅግ ተጋላጭ በመሆን በርካታ ግቦችን በማስተናገድ ነጥብ ይዘው ለመውጣት ሲቸገሩ የነበሩበት የተከላካይ ስፍራቸውን ለመጠገን ያሰቡት አሰልጣኝ ፀጋየ ኪዳነማርያም ዛሬ ሁለተኛውን የቀድሞ ወልዋሎ አዲግራት ዩንቨርሲቲ እና ጅማ አባጅፋር የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹን ቢኒያም ሲራጅ አስፈርሟል።
የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ወሳኝ...
በሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በሀድያ ሆሳዕና ሽንፈት ሲያስተናግድ...
በዮሴፍ ከፈለኝ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ አርቢትሮችን ወደመጡበት መመለሱን አሁንም ቀጥሏል። ከቀናት...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ