መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣን በተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎቿ ዘወትር ቅዳሜ በገበያ ላይ ያገኟቷል።
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣን በተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎቿ ዘወትር ቅዳሜ በገበያ ላይ ያገኟቷል።

አጋራ
አጋራ

ሀትሪክ ስፖርት በገበያ ላይ
የሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣ የፊት ለፊት ምስል ይህን ይመስላል
ሀትሪክ ስፖርት ጋዜጣን በተለያዩ የሀገር ውስጥ እና የባህር ማዶ ዘገባዎቿ ዘወትር ቅዳሜ በገበያ ላይ ያገኟቷል።
ሀትሪክ በሀገር ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ባተረፈላት ዘ ቢግ ኢንተርቪው አምዷ በክረምቱ ወራት የተጨዋቾች ዝውውር መስኮት ከአዳማ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስን የተቀላቀለው ከነሃን ማርክነህ ከጋዜጣው ኤክስኪዩቲቭ ኤዲተር እና ጋዜጠኛ ከሆነው ይስሃቅ በላይ ጋር ባሳለፈው የኳስ ህይወት ዙሪያው እና ስለ አዲስ ቡድኑ ጥያቄዎች ቀርቦለት ምላሾቹን ሰጥቷል።
ሀትሪክ ከዛ ውጪም በቅርቡ ታዋቂው አርቲስት አጫሉ ሁንዴሳ በተገደለበት ምሽት ከፍተኛ ንብረቱ የወደመበት ሻለቃ ሀይሌ ገብረ ስላሴ ስለ ንብረቱ ዉድመት የሚላችሁ ይኖራል።
ሀትሪክ ከእዛ ውጪም ፋሲል ከነማን በዝውውር መስኮቱ ከወልቂጤ ከተማ በመምጣት የተቀላቀለው ግብ ጠባቂው ይድነቃቸው ኪዳኔም የሚላችሁ ነገር ይኖራል። ምን ብለው ይሆን? ሀትሪክ ሌሎች አጫጭር መረጃም አላት።
ሀትሪክ በባህር ማዶ ዘገባዎቿም ሊጎቻቸው ሊጠናቀቁ ከጫፍ ስለደረሱት የአውሮፓ ውድድሮችም መረጃዋን ታቀርብሎታለች ያንብቧት።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
መቐለ 70 እንደርታዜናዎች

ገረሱ ሸመና መቐለ 70 እንደርታን ተቀላቀለ

በሊጉ ለመቆየት እየዳዱ የሚገኙት መቐለ 70 እንደርታዎች ረዳት አሰልጣኝ ሾመዋል። በኢትዮጵያ እግር...

ወላይታ ድቻዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

“የቀዶ ጥገና ህክምና ይደረግለታል” የወላይታ ድቻ ስራ አስኪያጅ አቶ ምትኩ ሐይሌ

ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ከባድ ጉዳትን ያስተናገደው ወጣቱ ተጫዋች ቅዱስ ቂርቆስ በምን...

ኢትዮጵያን በውጪዜናዎች

በካናዳ የኢትዮጵያዊያን የባህል እና ስፖርት ሊግ በይፋ ተመሠረተ

በካናዳ የኢትዮጵያ የባህል እና ስፖርት በሚል ስያሜ ሊግ ተቋቋመ። የኢትዮጵያን ባህል ለአለም...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የ32ኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች አህመድ ረሺድ (ድሬደዋ ከተማ) : በኢትዮጵያ ዋንጫ ውድድር 1 እንዲሁም...