መነሻ ገጽ ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣ ሀትሪክ ስፖርትን ረቡዕ በገበያ ላይ ሀትሪክን በነገው እትም ጠብቋት
ሀትሪክ ስፖርትጋዜጣዜናዎች

ሀትሪክ ስፖርትን ረቡዕ በገበያ ላይ ሀትሪክን በነገው እትም ጠብቋት

አጋራ
አጋራ

ሀትሪክ ስፖርትን ረቡዕ በገበያ ላይ
ሀትሪክን በነገው እትም ጠብቋት
ሀትሪክ በሀገር ውስጥ ዘገባዋ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ባተረፈላት ዘ ቢግ ኢንተርቪው አምድ የባህር ዳር ከተማውን የአማካይ ስፍራ ተጨዋች ፍፁም አለሙን የጋዜጣው ኤክስኪዩቲቭ ኤዲተር እና ጋዜጠኛ የሆነው ይስሃቅ በላይ በኳስ ህይወቱ እንደዚሁም ደግሞ ከክለቡ ጋር በተያያዘ እና ስለ ወቅታዊው ኮቪድ 19 እና ከእግር ኳስ ስለመራቅ ጠይቆት ምላሽን ሰጥቷል። ፍፁም ምን ብሎ ይሆን?
” ረጅም ጊዜ ያለ ኳስ ማሳለፍ በጣም ያማል፤ ያስጨንቃልም” የሚለው ሲጠቀስ ሌሎችም ብዙ ምላሾች አሉት።
ከሀትሪክ ሌላ ዘገባ ውስጥ የኢትዮጵያ ቡናው ፍቅረየሱስ ተወልደብርሃንም ስለ ራሱ ስለ ኢትዮጵያ ቡናና በጣም ስለሚያደንቀው ተጨዋችም ይናገራል።
ፍቅረየሱስ ለሀትሪክ ከተናገረው ሀሳብ ውስጥ ለቡና መጫወትና በካሳዬ መሰልጠንም የተለየ ደስታ ይሰጣል ይላል።
ሀትሪክ በባህር ማዶ ዘገባዋስ ምንን ታስነብቦት ይሆን?
የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግን አስመልክቶ የሊቨርፑሉ ቨርጅል ቫንዳይክ ክለባቸው ለታሪካዊው ድል ስለመቃረቡ የማንቸስተሩ ቡሩኖ ፈርናንዴዝ የፖግባ ሀሳብ ከእኔ ጋር ተመሳሳይ ነው ስለማለቱ እና ሁለቱም ደስተኞች ስለመሆናቸው እና ሌሎች በርካታ መረጃዎችን ታቀርብሎታለች።
ሀትሪክ አታምልጦት።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሽንፈት ሲገጥመው በድንጉዛ ደርቢ የጦና ንቦቹ እና ኤሌክትሪክ ድል ቀንቷቸዋል

በሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ተከታታይ ሽንፈትን በሸገር ሲያስተናግድ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

አዳማ ከአስር ፈረሰኞቹ ከሦስት እና ነብሮቹ ከአራት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፈዋል

በሊጉ የሳምንቱ የመክፈቻ ቀን ጨዋታ አዳማ ከተማ በጎል ደምቆ ሲያሸንፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ...

ዜናዎችየአዲስአበባ እግርኳስ ፌዴሬሽንየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ውጤት ለውጠዋል የተባሉት ሁለት ዳኞች ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደረገ

በዮሴፍ ከፈለኝ በወልዋሎ እና ነገሌ አርሲ ጨዋታ ላይ ውጤት ለውጠዋል የተባሉ ሁለት...

ቅዱስ ጊዮርጊስዜናዎችየኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንፊፋ

ፊፋ ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጥሎት የነበረውን የዝውውር ዕገዳ በጊዜያዊነት አነሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአራት የቀድሞ ተጫዋቾች ቀርቦበት በነበረው ክስ በፊፋ ጥሎበት የነበረው የተጫዋቾች...