የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግን በምድብ ለ በ19 ነጥብ በ4ኛ ደረጃ ይዞ የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቀው ሀምበሪቾ ዱራሜ ዋና አሰልጣኙን ያሬድ አበጀን በማሰናበት በምትኩ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ቀጥሯል።
አሰልጣኝ አለማየሁ አባይነህ (አሌኮ) ከ45 የፕርሚየር ሊግ ጨዋታ በሁዋላ ከ10 ወራት በፊት ከሲዳማ ቡና ጋር መለያየቱ ይታወሳል ፡፡
ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...
እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...
በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...
Excepteur sint occaecat cupidatat non proident
አስተያየት ይስጡ