መነሻ ገጽ ሀላባ ከነማ ሀላባ ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር ተለያየ
ሀላባ ከነማዜናዎች

ሀላባ ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር ተለያየ

አጋራ
አጋራ

የሀላባ ከተማው አሰልጣኝ ካሊድ መሀመድ ከክለቡ ጋር ተለያይተዋል።

በከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ እየተሳተፈ የሚገኘው የክለቡ አሰልጣኝ ከቀናት በፊት የስራ መልቀቂያ አስገብተው የነበሩ ሲሆን በክለቡ አመራሮች ተቀባይነት አግንቶ ነው ዛሬ ከክለቡ ጋር መለያየታቸውን የተሰማው። ከዋና አሰልጣኙ ጋር መለያየታቸውን ተከትሎ በምክትል አሰልጣኝ አቶ አላምረው መስቀሌ በጊዚያዊነት ይመራል ተብሏል። ሀላባ ከተማ በ7 ነጥብ 11ኛ ደረጃ ይዞ የመውረድ ስጋት ተጋርጦበት ይገኛል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...