መነሻ ገጽ አፍሪካ ዋልያዎቹ ጨዋታቸውን መቼ ይከዉናሉ ?
አፍሪካአፍሪካ ዋንጫዜናዎች

ዋልያዎቹ ጨዋታቸውን መቼ ይከዉናሉ ?

አጋራ
አጋራ

በቀጣዩ በፈረንጆቹ አዲስ አመት ለሚደረገዉ 33ኛዉ የአፍሪካ ዋንጫ ከስምንት አመታት በኋላ የተመለሰዉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድብ ተጋጣሚዎቹን በትላንትናው እለት ማወቁ ይታወሳል።

24 ሀገራት የሚሳተፉበት ትልቁ የአህጉራችን ዉድድር ከቀጣዩ አመት ጥር 1 እስከ 29 (ጃኑዋሪ 9- ፌብርዋሪ 6) ድረስ በካሜሩን አስተናጋጅነት የሚደረግ ይሆናል።

በትላንትናው ዕለት በያዉንዴ እጣው ሲወጣም የወቅቱ የካፍ ፕሬዚዳንት ፓትሪክ ሙሴፔን ጨምሮ የአፍሪካ ሀገራት የእግርኳስ ፌዴሬሽን የበላይ አመራሮች፣ የብሔራዊ ቡድን አሠልጣኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በስፍራው የታደሙ ሲሆን፤ በተጨማሪም ሳሙኤል ኢቶ፣ ዲዲየር ድሮግባ እና ኦሳሙዋ ጂያንን የመሳሰሉ የቀድሞ ተጫዋቾችም በስነስርዓቱ ላይ በመታደም ዕጣ ማዉጣት ችለዋል።

24 ተሳታፊ ሀገራት በስድስት ምድብ ተከፍለዉ ዉድድራቸዉን እንዲከዉኑ እጣ የወጣላቸዉ ሲሆን ፤ በዚህም መሰረት ከአዘጋጇ ካሜሩን፣ ቡርኪናፋሶ እና ኬፕ ቨርዲ ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያውን ጨዋታ በዕለተ እሁድ ጥር 1/2021 ከኬፕ ቨርዲ ጋር የሚያደርግ ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...