By using this site, you agree to the Privacy Policy and Terms of Use.
Accept
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Reading: ቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!
Share
Notification Show More
Latest News
ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ
ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዝውውር ዜናዎች ወልዋሎ ዜናዎች
ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዜናዎች ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማ መቐለ 70 እንደርታ ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ዘገባ
ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ
የዝውውር ዜናዎች ዜናዎች ሲዳማ ቡና የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
Aa
ሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያሀትሪክ ስፖርት ኢትዮጵያ
Aa
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
  • መነሻ ገፅ
  • ዜናዎች
  • ፕሪሚየር ሊግ
    • ባህርዳር ከተማ
    • ወላይታ ዲቻ
    • ድሬዳዋ ከተማ
    • ፋሲል ከነማ
    • ሲዳማ ቡና
    • አዳማ ከተማ
    • ሀዋሳ ከተማ
    • ቅዱስ ጊዮርጊስ
    • ኢትዮጵያ ቡና
    • ጅማ አባጅፋር
    • ወልቂጤ ከተማ
    • ሰበታ ከተማ
    • ሀዲያ ሆሳዕና
  • ዋልያዎቹ
  • ውድድሮች
  • English Article
  • French Articles
  • ስለ እኛ
Have an existing account? Sign In
Follow US
  • Advertise
© 2023 Hatrick Spoert. Design by Tech-ethiopia.com All Rights Reserved.
የዝውውር ዜናዎችዜናዎችቅዱስ ጊዮርጊስየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ

ቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል !!

Ermias Misganaw
Ermias Misganaw 2 years ago
Share
SHARE

በትላንትናው ዕለት በተጠናቀቀዉ የመጀመሪያው ዙር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ15 ጨዋታዎች 28 ነጥቦችን በመሰብሰብ ሶስተኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ የቻለዉ ቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች ማስፈረም ችሏል።

በዚህም የፈረሰኞቹ ቀዳሚ የጥር ወር የዝውውር መስኮት ፈራሚ መሆን የቻለዉ ተጫዋች ታምራት እያሱ ከዚህ ቀደም ለአርባምንጭ ከተማ መጫወት የቻለ ሲሆን በያዝነዉ የውድድር ዘመን ደግሞ በከፍተኛ ሊጉ ተሳታፊ ክለብ ለሆነዉ ነገሌ አርሲ በመጫወት ላይ ይገኝ የነበረ ሲሆን ፤ አሁን ግን ከወራት ቆይታ በኋላ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ማምራቱ ታውቋል።

You Might Also Like

ሀዋሳ ከተማ ወጣቱን የቀድሞው የግብ ዘቡን አስፈረመ

ወልዋሎዎች አማካዩን የግላቸው አደረጉ

ሀዋሳ ከተማ ሁለገቡን ተጫዋች አስፈረመ

ድሬዳዋ ከተማ ወሳኝ ድል ሲቀናጅ ሀድያ ሆሳዕና እና አዳማ ነጥብ ተጋሩ

ሲዳማ ቡና ከአበባየው ሀጂሶ ጋር ተለያየ

Share this Article
Facebook Twitter Email Print
By Ermias Misganaw
Follow:
Writer at Hatricksport
Previous Article ” የኢትዮጵያ እግርኳስ ህልውና በከተማ አስተዳደር የበላይ ጠባቂዎች መልካም ፍቃድ ላይ የተመሰረተ መሆኑ ቅር ያሰኛል” ” ያለኝን የሻምፒዮንነት ልምድ ለልደታ ክ/ከተማዎች ማሳየት እፈልጋለሁ” አሰልጣኝ እንዳወቀ አጥናፉ
Next Article የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ አምስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!

Follow US

Find US on Social Medias
127k Like
2.9k Follow
1.6k Follow
19.7k Follow

Weekly Newsletter

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!

ተነባቢ ዜናዎች
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግኢትዮጵያ ቡና

ሪፖርት | በኢትየጵያ ፕሪምየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና የመጀመሪያ 3ነጥቡን ማስመዝገብ ችሏል።

Muluken Tesfaye By Muluken Tesfaye 8 years ago
በፊፋ ወርሃዊ ደረጃ ኢትዮጵያ 9 ደረጃዎችን አሻሻለች
ሪፖርት | ፋሲል እና ድሬዳዋ የሊጉን የመጀመሪያ ድል አስመዝግበዋል
“ወርቃማ የነበረው ኤሌክትሪክ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ላለመውረድ መጫወቱ ሁሌም ያንገበግበኛል” ኃይሉ አድማሱ /ቻይና/
አዲስ ኣዳጊዎቹ ሽረ እንዳስላሴዎች ገብረ ኪሮስ አማረን በቴክኒካል ዳይሬክተርነት ቀጠሩ
- Advertisement -
Ad imageAd image
Global Coronavirus Cases

Confirmed

0

Death

0

More Information:Covid-19 Statistics
about us

Phone: 0993808668 Email: [email protected] .

Find Us on Socials

© Hatrick Sport 2023 All Rights Reserved.

Removed from reading list

Undo
 

Loading Comments...
 

    Welcome Back!

    Sign in to your account

    Lost your password?