መነሻ ገጽ ሲዳማ ቡና ሲዳማ ቡና ዩጋንዳዊ አጥቂ አስፈርሟል !!
ሲዳማ ቡናቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግዜናዎችየዝውውር ዜናዎች

ሲዳማ ቡና ዩጋንዳዊ አጥቂ አስፈርሟል !!

አጋራ
አጋራ

በክረምቱ የተጫዋቾች የዝዉዉር መስኮት በርካታ የሚባሉ ተጫዋቾችን ማስፈረም የቻሉት ሲዳማ ቡናዎች ዛሬ ደግሞ በዝዉዉሩ መዝጊያ ዕለት ዩጋንዳዊዩን አጥቂ ደሪክ ንሲባምቢ ማስፈረማቸዉ ወኪሉ አዛሪያ ተስፋፅዮን ለሀትሪክ ስፖርት  ገልጿል።

ለሀገሩ ክለብ ካምፓላ ሲቲ እና ለግብፁ ሰሙሁ ስፖርት ክለብ መጫዎት የቻለዉ የ27 አመቱ አጥቂ የሀገሩን ብሔራዊ ቡድንም ከ17 አመት በታች ጀምሮ ማገልገል የቻለ ሲሆን ለሀገሩም በተሰለፈባቸዉ አስራ ስምንት ጨዋታዎች ስድስት ጎሎችን ማስቆጠር ችሏል። 1ሜትር ከ74 የሚረዝመዉ አጥቂዉ ከዘንድሮዉ የዉድድር አመት አንስቶ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በአሰልጣኝ ገ/መድህን ሀይሌ ስብስብ ዉስጥ የምንመለከተው ይሆናል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየዲሲፕሊን ውሳኔዎችዲሲፕሊን ውሳኔ

የዲሲፕሊን ውሳኔዎች

ገዛኸኝ ደሳለኝ (ሸገር ከተማ) : ክለቡ ከ ኢትዮጵያ ቡና ጋር ባደረገው የ26ኛ...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...