መነሻ ገጽ አትዮጵያውያን በውጪ ሽመልስ በቀለ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል !!
አትዮጵያውያን በውጪአፍሪካዜናዎች

ሽመልስ በቀለ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል !!

አጋራ
አጋራ

ዋልያዎቹ ታሪካዊ የመሀል ሜዳ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ ጥሩ የሚባል የውድድር ዓመትን ካሳለፈበት ክለቡ ጋር በስምምነት በመለያየት ወደ አዲስ ክለብ ማምራቱ ተረጋግጧል።

ከዚህ ቀደም በግብፅ ሊግ ለፔትሮጀት እና ምስር አል መቃሳ ተጫዉቶ ማሳለፍ የቻለዉ አማካዩ ሽመልስ በቀለ ቀጣዮቹን ሁለት ዓመታት ለሌላኛዉ የግብፅ ክለብ ኢል ጉና ለመጫወት መስማማቱ ተረጋግጧል።

በተጨማሪም ” ኢትዮጵያዊዉ ታሪካዊ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ ወደ ክለባችን መቀላቀሉን ስናበስር ኩራት ይሰማናል ” በማለት ኤል ጉና ክለብ የሽመልስ በቀለ ለክለቡ መፈረሙን አብስረዋል።

አጋራ

አስተያየት ይስጡ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ተዛማጅ ጽሑፎች
ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና በዝናባማው ጨዋታ በመቻል ሲረታ የጣናው ሞገድም አሸንፏል

እጅግ በከባድ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ መቻል የሊጉን መሪ ሲዳማ ቡናን 3ለ1...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ሀድያ ሆሳዕና ፣ ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ወሳኝ ድል አግኝተዋል

በሊጉ የሳምንቱ የሁለተኛ ቀን መርሀግብር ሀዋሳ ከተማ ወደ ሊጉ መሪ የሚጠጋበትን ዕድል...

ዜናዎችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግየጨዋታ ዘገባ

ፈረሰኞቹ በድል ሲቀጥሉ ንግድ ባንክ እና ድሬዳዋም አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታታይ ድሉን ወደ ቋቱ ሲከት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከጨዋታ ብልጫ...

ዋልያዎቹዜናዎችየኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን

አንጋፋው አሰልጣኝ በስማቸው የእግር ኳስ ማሰልጠኛ አካዳሚ ሊገነባላቸው ነው

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቀድሞ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ሰውነት ቢሻውን ለማመስገን እና ዕውቅና ለመስጠት...