የመጀመሪያ ፈራሚ መሆን የቻለው ቸርነት ጉግሳ ሲሆን ቸረነት ጉግሳ በክረምቱ ከ ተለያዩ ቡድኖች ጋር ስሙ ሲነሳ የቆየ ሲሆን መዳረሻው መቻል መሆን ችሏል ።
ቸርነት በወላይታ ድቻ ሀ- 17 በታች ጅማሮውን ያደረገ ሲሆን ድቻ ዋና ቡድን እንዲሁም በ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት በመቆየት ወደ ባህርዳር ከተማ መጫወት ችሏል
ያብስራ ተስፋዬ ለ ሙልጌታ ምህርት የመሀሉ ክፍል ለማጠናከር የፈረመ ሁለተኛ ተጨዋች መሆን ችሏል ያብስራ በ ደደቢት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህርዳር ከተማ መጨወት ችሏል
ሶስተኛ ፈራሚ መሆን የቻለ ከ ሀዲያ ሌሙ በመገኘት ያለፉትን ዓመታት በ ሀዲያ ሆሳዕና ቤት ግልጋሎት መስጠት የቻለው ብሩክ ማርቆስ ነው
- ማሰታውቂያ -

መቻሎች በተጨማሪም የግብ ጠባቂያቸውን ውብሸት ጭላሎ ውል ለማራዘም ተስማምተዋል ።


