በግብፅ ሊግ ያልተሳካ ጊዜ ያሰላፈው አቤል ያለው ወደ ቤቱ ተመልሷል ።
አቤል 2014 እና በ2015 ዓ.ም በቅዱስ ጊዮርጊስ ለተከታታ ዓመታት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጥሩ እንቅስቃሴ ማድረግ ችሏል ።
በ2016 ዓ.ም ወደ ግብፅ ዜድ ክለብ አቅንቶ የነበረ ሲሆን በድጋሚ ለፈረሰኞቹ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል ።

በግብፅ ሊግ ያልተሳካ ጊዜ ያሰላፈው አቤል ያለው ወደ ቤቱ ተመልሷል ።
አቤል 2014 እና በ2015 ዓ.ም በቅዱስ ጊዮርጊስ ለተከታታ ዓመታት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጥሩ እንቅስቃሴ ማድረግ ችሏል ።
በ2016 ዓ.ም ወደ ግብፅ ዜድ ክለብ አቅንቶ የነበረ ሲሆን በድጋሚ ለፈረሰኞቹ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል ።

Subscribe to our newsletter to get our newest articles instantly!


Confirmed
0
Death
0
Sign in to your account
